View in English alphabet 
 | Friday, April 19, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
  

ከቅዱሳን ብሂል

·        ‹‹በየጊዜው ለንስሐ ጩኸ›› ቅዱስ እንጦንስ        

 ‹‹

·         ‹‹ኃጢአትን በመቃወም ለእግዚአብሔር ያለህን ፍቅር አሳይ›› ብ.ወ.አ.ሺኖዳ 3ኛ

·        ‹‹ከመውደቅህ በፊት ዲያብሎስ ‹እግዚአብሔርኰ መሐሪ› ነው ይልሃል፣ በኃጢአት ከጣለህ በኋላ ግን እንድትጨነቅና ተስፋ እንድትቆርጥ የእግዚአብሔርን ይቅርታ እያዘናጋ ንስሐ ከመግባት ያግድሃል፡፡›› ቅድስት ዮሐና ኢልድራጊ፡፡

·         ‹‹ፈሪሃ እግዚአብሔር ከሌለ ንስሐም የለም›› ቅዱስ ይስሐቅ   

·        ‹‹ሰው ልጅ በወደቀ ጊዜ እግዚአብሔርን መምሰል ተነጥቆ ነበር፣ ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው ያጣነውን መልክ ሊመልስልን ነው፡፡›› ቅዱስ አትናቴዎስ

·        ‹‹የሰውነት መሞት የነፍስ ከሥጋ መለየት ነው፣ የነፍስ መሞት ማለት ግን የነፍስ ከእግዚአብሔር መለየት ነው፡፡›› ቅዱስ አውግስጢኖስ

·        ‹‹በራሳችን ላይ ከፈረድንበት እግዚአብሔር በኛ ይደሰታል፡፡›› ቅዱስ እንጦንስ

·        ‹‹ኃጢአታችንን እኛ እያሰብን የምንፀፀት ከሆነ እግዚአብሔር ይረሳልናል፣ ኃጢአታችንን እኛ ረስተን የምንዝናና ከሆነ እግዚአብሔር ያስብብናል፡፡›› ቅዱስ እንጦንስ


Written By: host
Date Posted: 7/4/2008
Number of Views: 10117

Return

  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement