View in English alphabet 
 | Monday, April 15, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
  

በአትላንታ ጆርጂያ የተዘጋጀ ዐውደ ርእይ በደመቀ ሁኔታ ተጠናቀቀ

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በሰ/ት/ቤ/ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በአሜሪካ ማዕከል አዘጋጅነት በአትላንታ ጆርጂያ ኅዳር 13 እና 14 ለሁለት ቀናት ክፍት ሆኖ የቆየው ‹‹የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን፡- ትናንት - ዛሬ - ነገ›› ዐውደ ርእይ በደመቀ ሁኔታ ተጠናቀቀ፡፡ ፎቶዎችን እዚህ ይመልከቱ፡፡

በመላከ ፅዮን ቆሞስ አባ ዘሊባኖስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የአትላንታ ደብረ ፅዮን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ አስተዳዳሪ ጸሎት የቤተ ክርስቲያን አባቶች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምእመናን በተገኙበት ቅዳሜ ኅዳር 03 ከጠዋቱ 4፡ዐዐ (10:00 am) በደመቀ ሁኔታ ከተከፈተ በኋላ አያሌ ኢትዮጵያውያንና የሌላ ሀገር ዜጎች ለመጎብኘት ዕድል አግኝተዋል፡፡ በዓይነቱ ልዩ የሆነውና አስራ አንድ የትዕይንት ክፍሎችን የያዘው ይህ ዝግጅት ተመልካቾችን ያስተማረ መሆኑን ተገልጸል፡፡ 


Written By: host
Date Posted: 11/27/2008
Number of Views: 8750

Return

  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement