View in English alphabet 
 | Thursday, April 18, 2024 ..:: ነገረ ቅዱሳን ::.. Register  Login
ነገረ ቅዱሳን

የውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ በኮንፈረንስ ስልክ


“እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው::” ሉቃ 1፡48-49


ለተወደዳችሁ አባቶች፡ እናቶች ወንድሞችና እህቶች፡ በሙሉ :
የእግዚአብሔር ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን!

  ተጨማሪ ያንብቡ


ነገረ ቅዱሳን

In the Name of the Father, and of the Son, and of the Holy Spirit, One God, Amen

በአማርኛ የተዘጋጀውን ለማግኘት ይህንን ይጫኑ


Feast of the Nativity of Our Lady,
Holy Virgin Mary

Yom fissiha kone be’inte lideta leMariam (There was great joy in the birth of Mary!)

“Her foundations are upon the holy hills.” (Psalm [86]87:1)

When we look back 2019 years ago, we find a marvelous, history changing event that occurred. This was the birth of our Lady, Holy Virgin Mary. It is also Her that God’s prophet David, known as a man after God’s own heart, refers to by saying, “Her foundations are upon the holy hills.” (Psalm [86]87:1). Those described as the holy hills are our Lady’s parents and ancestors such as Noah and Abraham for all these are saints. Joachim and Anne are among the holy hills and they are also the father and mother of our Lady. They used to be sad since they were barren although they lived in a faithfully holy marriage. They made a vow at an old age so that God would give them a child. The vow was, “If we have a son, we will not say let him go up and down, plough, dig, trade, make profit and help us but rather be a guard and servant of the house of God; if we have a daughter, we will not say let her gather wood, bake bread, fetch water, grind   ተጨማሪ ያንብቡ



ነገረ ቅዱሳን

መስገድ የሚለው ቃል መዋረድ፣ ማጐንበስ፣ መንበርከክ፣ መደፋት፣ በግንባር መውደቅ፣ ግንባርን ምድር አስነክቶ መሬት ስሞ መመለስ ነው በማለት የአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገበ ቃላት ያትታል፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን ስግደት የአምልኮና የጸጋ ተብሎ ይከፈላል፡፡ የአምልኮ ስግደት ለእግዚአብሔር ብቻ የሚቀርብ ሲሆን የጸጋ ስግደት ደግሞ እግዚአብሔር ላከበራቸው ቅዱሳን ሰዎችና መላእክት የሚቀርብ ነው፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ነገረ ቅዱሳን

መላእክት

መላእክት በአፈጣጠራቸው ረቂቃን መናፍስት በመሆናቸው እንደ ሥጋ ለባሽ ፍጥረታት አይበሉም፣ አይጠጡም፣ አያገቡም (ማቴ. 22፥30፡፡ ሉቃ. 24፥39)፡፡ ጾታም የላቸውም፡፡ አንዳንድ ሰዎች ግን መላእክት በአንድ ወቅት ከሰው ልጆች ጋር እንደወደቁ አድርገው ይናገራሉ፡፡ ለዚህም መረጃ አድርገው ለማቅረብ የሚሞክሩት «የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች አገቡ» የሚለውን ኃይለ ቃል ነው (ዘፍ. 6፥2)፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ነገረ ቅዱሳን

ከብርሃኑ ጎበና

ቅዱስ ማለት የተለየ፣ የተከበረ፣ የተመሰገነ፣ የተመረጠ ማለት ነው፡፡ ቅዱሳን መላእክት ስንልም የተመሰገኑ፣ ከርኵሳን መላእክት የተለዩ፣ ክቡራን መላእክት ማለታችን ነው፡፡ መላእክት ሁለት ወገን ናቸው፡፡ ብርሃናውያን መላእክትና የጨለማ አበጋዝ የሆነው የዲያብሎስ ሠራዊት የሆኑት እኩያን መላእክት፡፡ ስለዚህ የእግዚአብሔርን መላእክት ከሌሎቹ መላእክት በአጠራር የምንለያቸው ቅዱስ በሚል ቅጽል ነው፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 2 of 5First   Previous   1  [2]  3  4  5  Next   Last   

Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement