View in English alphabet 
 | Friday, March 29, 2024 ..:: ኅብረ ነገር ::.. Register  Login
ኅብረ ነገር

(ዲ.ን ያረጋል አበጋዝ)

ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ኃይለ ቃልን ከትርጓሜ ትርጓሜን ከምሥጢር እንዲሁም ደግሞ ምሥጢርን ከዜማ ጋር አስተባብረውና አስማምተው የሚደርሱ ሊቃውንት ባለቤት ናት፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

 
ምሥጢር
በዚህ ርዕስ ጉዳይ የምናየው በብሉይና በሐዲስ የተነገረውን እያመሰጠረ፣ በብዙ አምሳልና ትንቢት ይነገር የነበረውን የአምላክን ከድንግል መወለድ፣ ትንቢቱን ከፍጻሜው ጋር እያዛመደ የሚናገረውን ነው፡፡ ከዚህም ውስጥ የተወሰኑትን እናያለን፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

 
ታሪክ
በብሉይና በሐዲስ ኪዳን በተለያዩ ጊዜያት የተፈጸሙትን ድርጊቶች እያነሣ የሚሄድና በዚያውም ከታሪኩ ጋር አብሮ ጸሎትና ምሥጢር የያዘ ነው፡፡ ታሪክን ከሚያነሡት መካከል የሚከተሉትን ለአብነት መመልከት ይቻላል፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

                                 
ጸሎት
በዚህ አገባብ ጸሎት ስንል በተለየ ሁኔታ ጸሎትነቱ የጐላውን ለማየት እንጂ ድርሰቱ በሙሉ ጸሎት ነው፡፡ ሌሎቹንም እንዲሁ ታሪክ፣ ተግሳጽ፣ ምሥጢር ተብለው መከፈላቸው በበዛውና በጐላው ለመግለጽ ነው እንጂ ሁሉም በሁሉ አለ፡፡ በጸሎትነታቸው ጐልተው ከሚታዩት ውስጥ የተወሰኑትን እንመለከታለን፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

 
 «የመስቀሉ ኃይል ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው»

1.   መግቢያ

 መስቀልና ኢትዮጵያ፤ ኢትዮጵያና መስቀል የማይነጣጠሉ፤ ተለያይተው የማይቀርቡ ወዳጆች ናቸው፡፡ ሀገሪቱ ምዕራፈ መስቀል፤ ልጆቿም የመስቀል ፍሬዎች ናቸው፡፡ በኢትዮጵያው ጃንደረባ ያገኙትን የነገረ-መስቀሉን ትምህርት በልቦናቸው ሰሌዳ ጽፈው ለብዙ ሺህና መቶ ዓመታት ቆይተዋልና፡፡ በዘወትር ጸሎታቸውም «መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፤ መስቀል የነፍሳችን መድኃኒት» ማለታቸውም ይህንኑ ያጠይቃል፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 6 of 7First   Previous   1  2  3  4  5  [6]  7  Next   Last   

Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement