View in English alphabet 
 | Tuesday, March 19, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ስብከተ ወንጌል

In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, One God, Amen.

Our Lord Jesus Christ was crucified on the cross to redeem us from the bondage of sin, and died to destroy the scourge of death. He was buried in a new tomb, but in Spirit He went into hades and preached salvation to Adam and his children. His divinity was in absolute unison with His body in the grave and with His soul in Hades. That is why a grave could not hold him captive. Hades could not hold captive the souls Christ redeemed on the Cross either. David spoke of this mystery saying, “You will not leave My soul in hell, neither will You suffer Your Holy One to see corruption” /Ps. 16:10/. And St. Peter the apostle wrote, “For Christ also has once suffered for sins, the just for the unjust that He might bring us to God, being put to death in the flesh, but quickened by the Spirit, by which He also went and preached unto the spirits in prison.” /1 Pet. 3:18-19/   >>>

  ተጨማሪ ያንብቡ


ስብከተ ወንጌል

የጌታችን ትንሳኤ በአበው ዘንድ በምሳሌ የተመሰለ፣ በነቢያት በትንቢትና በምልክት የተነገረ፣ በተስፋ የተጠበቀ የድኅነታችን ታላቅ በር ነው፡፡ የጌታችንን የወንጌል ምሥራች የሰበኩ ሐዋርያትም የጌታን ትንሳኤ በደስታና በጽናት መስበካቸው ትንሳኤው በኃጢአትና በሞት ላይ የተደረገ ታላቅ ድልና የድኅነት የምሥራች በመሆኑ ነው፡፡ ስለዚህም የትንሳኤው ምስክሮች ሆነዋል፡፡ /የሐ.ሥራ 2፡32/ ጌታ የተነሳበት ሰንበተ ክርስቲያንም የበዓላት በኩር፣ የዘላለም ሕይወት ቀብድ፣ ዘላለማዊት መባሏ የጌታ ትንሳኤ የምዕመናን የዘላለም ሕይወት ትንሳኤ በኩር በመሆኑ ነው፡፡ /1ኛቆሮ. 15፡20/

  ተጨማሪ ያንብቡ


ትምህርተ ሃይማኖት

/ኢሳ. ፶፰፥፫/
በቀሲስ ስንታየሁ አባተ

በኢሳያስ ዘመን የነበሩ እስራኤላውያን የተናገሩት ቃል ነው። እስራኤላውያን የሚጾሟቸው ብዙ አጽዋማት ነበሯቸው። ለምሳሌ ያህልም ብናይ በሳምንት ሁለት ጊዜ በሳምንት ሁለት ቀን ይጾሙ እንደነበር በሉቃ. ፲፰፥፲፪ ላይ ያለው ቃል ያስረዳል። ማክሰኞና ሐሙስ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ወደ ደብረ ሲና የወጣበትና ከዚያ የወረደበት ዕለት ለማሰብ እስራኤላውያን በሳምንት ሁለት ቀኖች ይጾሙ ነበር። በነቢዩ በዘካርያስ ትንቢትም ላይ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን እንዲህ ብሎ አዝዟቸዋል «የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአራተኛው ወር ጾም የአምስተኛውም የሰባተኛውም የአሥረኛውም ወር ጾም ለይሁዳ ቤት ደስታና ተድላ የሀሤትም በዓላት ይሆናል ስለዚህም እውነትንና ሰላምን ወደዱ።» ተብሎ ለእስራኤላውያን ከእግዚአብሔር ዘንድ በነብዩ በኩል በተነገራቸው መሠረት የተጠቀሱትን ይጾሙ ነበር። /ዘካ. ፰፥፲፰-፲፱/።

  ተጨማሪ ያንብቡ


ስብከተ ወንጌል

“You who held fast to the Lord your God are alive today, every one of you.” /Deut.  4:4/

Fasting in the Orthodox Church is abstaining from meat and all dairy products for a certain specified period, and for certain hours during a day.
There are seven fasting periods during the year. One of these fasting periods is known as the Great Lent.

  ተጨማሪ ያንብቡ


ስብከተ ወንጌል

ከብፁዕ አቡነ ሙሳ
(የግብፅ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  ቤተ ክርስቲያን የወጣቶች ጉዳይ ጳጳስ)

በለብ ለብ ክርስቲያንና በኦርቶዶሳዊ ክርስቲያን መካከል ትልቅ ልዩነት አለ ምክንያቱም ኦርቶዶክስ ማለት ርቱዕ በሃይማኖቱ ርቱዕ በምግባሩ ነውና።

ኦርቶዶክስ የሚለው ቃል የግሪክ ሲሆን ኦርቶ”  ማለት የቀና የተስተካከለ ርቱዕ ማለት ሲሆን፤ ዶክስማለት ደግሞ ሃይማኖት ማለት ነው። ኦርቶዶክስ ማለትም የቀና  የተስተካከለ ርቱዕ የሆነ ሃይማኖት ማለት ነው።

  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 1 of 41First   Previous   [1]  2  3  4  5  6  7  8  9  10  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement