ይሁን እንጂ በፔይፓል መክፈል ላልተመቻቸው ወገኖች እንዲሆን ተደጋጋሚ በቀረበው ጥሪ መሠረት Bank of America 003938182709 / Routing: 054001204 ብላችሁ የድርሻችሁን መወጣት የምትችሉ መሆኑን ወይም ቼክ መላክ ለምትፈልጉ ደግሞ በፖስታ አድራሻችን መላክ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ገንዘቡ እንደደረሰን ምላሽ የምንሰጣችሁ መሆኑን እናስታውቃለን።
እስካሁን ባለው ሁኔታ አፋጣኝ ምላሽ ለሰጣችሁ እና በፔይፓል አቅማችሁን ሁሉ ላደረጋችሁ ገንዘቡ በትክክል እንደደረሰን በኢ-ሜይል ደብዳቤ የላክንላችሁ መሆኑን እያስታወቅን ያልደረሳችሁ ካላችሁ በኢ-ሜይል ታሳስቡን ዘንድ ወይም በ 240 899 5215 ቴክስት ታደርጉልን ዘንድ እንጠይቃለን።
ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ተጠቀሙ፦
• 240 899 5215 (ማኅበረ ቅዱሳን)
• 425 922 7182 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)
• 323 348 0820 (ማኅበረ በዓለ ወልድ)
በፔይፓል በኢንተርኔት ለምትከፍሉ፦
http://zekuala.mahiberekidusan.org/
http://www.eotc-nassu.org/
ወይም በቀጥታ በባንክ መክፈል ለምትፈልጉ Bank of America 003938182709 / Routing: 054001204
የፖስታ አድራሻ፦
8115 Fenton St. Suite 302,
Silver Spring MD 20910
በርቱ፤ ግፉበት። የምንችለውን በማገዝ ገዳሙን እና አባቶች መነኮሳትን እንታደግ!!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር