View in English alphabet 
 | Friday, March 29, 2024 ..:: ዜናዎች ::.. Register  Login
ዜና

ተ/ሥላሴ ጸጋ ኪሮስ
ለማተሚያ ድርጅቶች በተፃፈ አግባብነት የሌለውና መዋቅሩን ያልጠበቀ ደብዳቤ ለማስተጓጎል ተሞክሮ የነበረው የስምዐ ጽድቅ 18ኛ ዓመት ቁጥር 18 እትም ታትሞ መውጣቱ ተገለጸ። ህትመቱም ስርጭት ላይ ነው።
  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

  •   የተጀመረውን የማኅበሩን ሕንጻ ለማስፈጸም የሚሆን ከሐምሳ ስድስት ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ፤
(አትላንታ፤ ጆርጂያ)፦ ባለፈው ቅዳሜ እና እሑድ ማለትም ግንቦት 20 እና 21/ 2003 ዓ.ም ሲካሔድ የቆየው በማ/ቅዱሳን የአሜሪካ ማዕከል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እሑድም ቀጥሎ በመዋል ውሳኔዎችን በማሳለፍ እና የ2004 ዓ.ምሕረትን ዕቅድ በማጽደቅ ተጠናቀቀ።
  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

(አትላንታ፤ ጆርጂያ)፦ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ሥር መንፈሳዊ እና ማሕበራዊ አገልግሎቶችን የሚሰጠው የማ/ቅዱሳን የአሜሪካ ማዕከል 13ኛ ጠቅላላ ዓመታዊ ጉባኤውን በአትላንታ/ ጆርጂያ በመካሔድ ላይ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እና በአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ የሚገኙ አባላት በተገኙበት በመካሔድ ላይ ያለው ይህ ጉባኤ በቅዳሜ ከሰዓት በፊት ግንቦት 20/2003 ዓ.ም ውሎው የማዕከሉን የ2003 ዓ.ም ዓመታዊ የተግባር ድርጊቶች ሪፖርት ከማዳመጡም በላይ በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ ውይይት አድርጓል።

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና



ዜና

 
  


Page 8 of 13First   Previous   3  4  5  6  7  [8]  9  10  11  12  Next   Last   

Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement