View in English alphabet 
 | Thursday, April 25, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ስብከተ ወንጌል

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሰው ከቅድስት ሥላሴ ረቂቅ ልደት ሊወለድ የቻለበትን፣ ወደ ክርስቶስ ቤተሰብነትና የክርስቲያን ማኅበር አንድነት ብሎም ወደ ዘላለም ሕይወት የሚተላለፍበትን በዓለ ጥምቀትን በየዓመቱ ጥር 11 ቀን የመታሰቢያ  በዓል አድርጋ ታከብረዋለች። ቤተ ክርስቲያናችን በሥዕላዊ መልክ ከምታከብራቸው በርካታ በዓላት መካከል በዓለ ጥምቀት አንዱ ነው። ሥዕላዊ መልክ ማለት በዓሉን በማስመልከት መዝሙር መዘመር፣ ምስጋና ማቅረብ፣ በበዓሉ ዕለት የተፈጸመውን ድርጊት በኅሊና ማሰብ ብቻ አይደለም። የበዓሉን ጥንታዊ ድርጊት በሚታይ ነገርና ሁኔታ መግለጥ ማለት ነው። ይህም የረቀቀውን አጉልቶ፣ የራቀውን አቅርቦ ለማሳየት ነው። የጥንተ ክርስትናውን መሠረት ሳትለቅ ከቀደምት አበው በተላለፈው እምነትና ሥርዓት የምትጓዘው ጥንታዊት፣ ብሔራዊትና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያናችን ስለ ጥምቀት በዓል አከባበር የራሷ ትውፊት አላት። የብሉያትና ሐዲሳት መጻሕፍት በአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥራዝ እንደሚገኙ ሁሉ ሥርዓቱንም በዓሉንም አስተባብራ ይዛ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ናት።

  ተጨማሪ ያንብቡ


ስብከተ ወንጌል

አንድ ሶርያዊ ክርስቲያን የሚከተለውን ደብዳቤ በ1983 .ም ጽፎ ነበር፡፡ ደብዳቤው እንዲህ ይነበባል፡-

«እስከ 1970 .(የተወለደው በ1943 .ም ነው) «በቤተ ክርስቲያን ትምህርት መሠረት ሥጋ ወደሙ እቀበል ነበር፣ አሥራት አወጣ ነበር፣ ገዳማትን ለመርዳት የተቋቋመ ማኅበር አባል ሆኜ ሌት ተቀን እሠራ ነበር፣ ሁል ጊዜ በመንፈሳዊ ሕይወቴ ውስጥ የመለወጥ ስሜት ነበረኝ፣ ለመማር፣ ለመጾምና ለመጸለይ የነበረኝን ትጋት አስታውሰዋለሁ፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ስብከተ ወንጌል

አንድ ሶርያዊ ክርስቲያን የሚከተለውን ደብዳቤ በ1983 ዓ.ም ጽፎ ነበር፡፡ ደብዳቤው እንዲህ ይነበባል፡-

«እስከ 1970 ዓ.ም (የተወለደው በ1943 ዓ.ም ነው) «በቤተ ክርስቲያን ትምህርት መሠረት ሥጋ ወደሙ እቀበል ነበር፣ አሥራት አወጣ ነበር፣ ገዳማትን ለመርዳት የተቋቋመ ማኅበር አባል ሆኜ ሌት ተቀን እሠራ ነበር፣ ሁል ጊዜ በመንፈሳዊ ሕይወቴ ውስጥ የመለወጥ ስሜት ነበረኝ፣ ለመማር፣ ለመጾምና ለመጸለይ የነበረኝን ትጋት አስታውሰዋለሁ፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ማኅበረ ቅዱሳን በሰሜን አሜሪካ ቺካጎ ከተማ አዲስ መንፈሳዊ የቴሌቪዥን መርሐ ግብር ጀመረ
በኢቢኤስ(EBS) በመሰራጨት ላይ የሚገኘው የማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን መርሐ ግብር በሰሜን አሜሪካ በሚገኙ 5 ከተሞች በቦስተን ፣ በካምብሪጅ ፣ በሲያትል ፣ በሚኒሶታና ሴንት ፖል ይተላለፍ የነበረውን ስርጭት በማሳደግ ስድስተኛውን ስርጭት በሰሜን አሜሪካ በመካከለኛው ምዕራብ በምትገኘው የችካጎ ከተማ ሐምሌ 25, 2007 ዓ.ም ስርጭት መጀመሩን የሰሜን አሜሪካ ማዕከል የሕትመትና ኤሌክትሮኒክስ ክፍል ገለፀ:: ስርጭቱ በችካጎና አካባቢው ለሚገኙ ምዕመናን የእግዚአብሔርን ቃል ለመስማትና ለማየት በጎ ዕድል እንደሚፈጥር ሚዲያ ክፍሉ ገልጿል::

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምርያ ማኅበረ ቅዱሳን በአሜርካ ማዕከል በዳላስ ንዑስ ማዕከል ለስምንት ሳምንታት ከሰኔ 6 2007 ዓም እስከ ሐምሌ 25 2007 ዓም ሲሰጥ የነበረውን የአቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ሁለገብ ማዕከል የበጋ የሕጻናትና ታዳጊ ወጣቶች ትምህርት አጠናቆ ነሃሴ 2 2007 ዓም 50 ሕጻናት ተማሪዎችን አስመረቀ።

  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 2 of 41First   Previous   1  [2]  3  4  5  6  7  8  9  10  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement