View in English alphabet 
 | Thursday, April 25, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ዜና

በኢቢኤስ /EBS/ በመሠራጨት ላይ የሚገኘው የማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን መርሐ ግብር በሰሜን አሜሪካ በሚገኙ ሦስት ግዛቶች በቦስተን፤ በካምብሪጅ እና ሲያትል ይተላለፍ የነበረውን ሥርጭት በማሳደግ አራተኛውንና አምስተኛውን ሥርጭት በመንትያ ከተሞች /twin cites/ በሚናፖሊስ እና ሴንት ፖል ግዛቶች የካቲት 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ሥርጭት መጀመሩን የማኅበሩ የኅትመትና ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ ዋና ክፍል ሓላፊ ዲያቆን ዶክተር መርሻ አለኸኝ ገለጹ፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

(ማኅበረ ቅዱሳን፤ ሲያትል)፦ በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት የሚገኙ አስራ አራት (14) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት በአንድነት በመሆን የ2007 ዓ.ም የከተራና የጥምቀት በዓልን በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አክብረዋል።

 

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የተዋጀችውና የተመሠረተችው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ ተቀብሎ፣ ሥጋውን ቆርሶ፣ ደሙን አፍስሶ ነው፡፡ ሐዋ.2ዐ፥28፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ሲገልጽም “በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁአት ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋው ሁሉና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።” ብሏል፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንን በደሙ ሲዋጅ ጥንተ ጠላት ዲያቢሎስን ድል ነስቶ፣ ምርኮውን መልሶ፣ ሞትን ደመስሶ በመሆኑ ዲያቢሎስ የድል ነሺውን ቤተ ክርስቲያንና ወደ ነጻነት የተመለሱትን ክርስቲያኖች ዘወትር ይፈትናቸዋል፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ 13 አብያተ ክርስቲያናት አንድ ላይ በመሆን የመስቀል ደመራ በዓልን ዓርብ መስከረም 16 ቀን 2007 ቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንደርያ ከተማ በሚገኘው በቤን ብረንማን ፓርክ ከቀኑ 4 ጀምሮ የዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አክብረዋል።

በዋሽንግተን ግዛት፣ በሲያትልና አካባቢ የሚገኙ አምስት አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በመተባበር ከየአጥቢያው በመጡ አበው ካህናት፣ ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት አባላት እንዲሁም ምእመናንና ምእመናት በተገኑበት መስከረም 18 በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።

 

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

  


Page 3 of 41First   Previous   1  2  [3]  4  5  6  7  8  9  10  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement