View in English alphabet 
 | Thursday, March 28, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን

ጥምቀት የማትደገም፣ የማትከለስ አንዲት ናት፡፡ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ልጅነትን የምናገኝባት ጥምቀት የማትደገምና የማትከለስ አንዲት ብቻ መሆንዋን ሲያስተምር ‹‹አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት…አለ›› ብሏል (ኤፌ.4÷5)፡፡ ሃይማኖታቸው የቀና 318ቱ ሊቃውንትም ‹‹ኃጢአትን በምታስተሠርይ በአንዲት ጥምቀት እናምናለን፡፡››

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

በቅርቡ ተደርጎ የነበረው የ1999 ዓ.ምሕረቱ የሕዝብ ቆጠራ ከቤተ ክርስቲያናችን አንጻር ስላለው ምንነት የተዘጋጀውን የፍኖተ ሰላም ሬዲዮ ዝግጅት ያዳምጡ።

የሕዝብ ቆጠራው የልዩ ዝግጅታችን አካል የሆነበት ዋነኛው ምክንያት ቆጠራውና ውጤቱ በጉጉት ሲጠበቅ ስለነበርና በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በኩልም የሚኖረው ትርጉም ሰፊ ስለሚሆን ነው።

በጠቅላላው በቆጠራውና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከዲያቆን ኤፍሬም እሸቴ ጋር ቆይታ አድርገናል እንድትከታተሉ እንጋብዛለን።  አስተያየት ወይም ጥያቄ ካለዎት በአድራሻችን ይላኩልን።    



ኅብረ ነገር

ምክሮች - 1
• የሕይወት መገኛ የሆነውን አምላክህን እወቅ፡፡ በእርሱም ታመን፡፡ እርሱንም ተስፋ አምባና መጠጊያ በማድረግ ኑር፡፡
• ሕይወት ውጣ ውረድ የሚበዛባት ደስታና ሐዘን የሚፈራረቅባት መድረክ በመሆኗ ሁኔታዎችን እንዳመጣጣቸው በትእግሥትና በማስተዋል ለማሳለፍ ተጣጣር፡፡
• በሕይወት ዘመንህ በምታፈራው ገንዘብ የተራበን በማብላት የተጠማን በማጠጣት የታረዘን በማልበስና ችግረኞችን በመርዳት ጽድቅንና መልካም ስምን አትርፍበት፡፡
• ሕይወት በብቸኝነት እጅግ መራራ ናትና በጊዜ ከአምላክህ ጋር ተነጋግረህ የኑሮ ጓደኛህን በመምረጥ በመፈቃቀር በመተሳሰብና በመተጋገዝ ለመኖር ተዘጋጅ፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተሕዋዶ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የአውሮፓ ማዕከል ልሳነ ተዋሕዶ የተሰኘ መንፈሳዊ የፓልቶክ አገልግሎት ጀመረ።

ማዕከሉ የአዲሱን የፓልቶክ አገልግሎት የሙከራ ስርጭት ከኅዳር ፲፭ እስከ ፳፱ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. ሲያደርግ  ቆይቶ ታኅሳስ ፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. ምሽት ለሦስት ሰዓታት በቆየ  የመክፈቻ ሥነ ስርዓት መደበኛ ስርጭቱን በይፋ ጀምሯል

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

`አንድ መጽሐፍ ይለግሱ´ በሚል መሪ ቃል በገጠር እና ጠረፋማ አካባቢ ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት፤ ለሰንበት ት/ቤቶችና ለአብነት ት/ቤቶች የመጽሐፍ ድጋፍ ለማሰባሰብ የሚያስችል መርሐ ግብር በማኀበረ ቅዱሳን ሊጀመር ነው፡፡

በገጠር እና ጠረፋማ አካባቢ ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ፡ ሰንበት ት/ቤቶች እንዲሁም ለአብነት ት/ቤቶች የመጽሐፍት ድጋፍ ለማሰባሰብ የተዘጋጀ ፕሮጀክት

  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 37 of 41First   Previous   32  33  34  35  36  [37]  38  39  40  41  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement