View in English alphabet 
 | Friday, April 19, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ዜና

 በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ በሌመን ወረዳ በሚገኘው አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቤተ መቅደስ ውስጥ የፎቶ ግራፍ ባለሙያ በመምሰል ገብቶ «አላህ አክበር» ሲል የተገኘው የእስልምና እምነት ተከታይ በአንድ ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡

የሌመን ወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅና የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ መልአከ ምሕረት ተስፋዬ አባተ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለፁት፤ ኅዳር 21 ቀን 2001 ዓ.ም ከቀኑ 4 ሰዓት ቤተ መቅደስ ውስጥ ገብቶ «አላህ አክበር» በማለት የቤተ ክርስቲያኑን ሥርዓተ ጸሎት በማወኩ በምእመናን ትብብር በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ሊውል ችሏል፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በሰ/ት/ቤ/ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በአሜሪካ ማዕከል አዘጋጅነት በአትላንታ ጆርጂያ ኅዳር 13 እና 14 ለሁለት ቀናት ክፍት ሆኖ የቆየው ‹‹የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን፡- ትናንት - ዛሬ - ነገ›› ዐውደ ርእይ በደመቀ ሁኔታ ተጠናቀቀ፡፡ ፎቶዎችን እዚህ ይመልከቱ፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ንቁ

(አዲስ አበባ)፡- ዕለተ ዓርብ መስከረም 30/2001 ዓ.ም ነው፡፡ ሰዓቱም ከጠዋቱ 2 ሰዓት፡፡ እንደተለመደው ሃይማኖታዊ ተግባር ሁሉ በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተ ክርስቲያን ኪዳን ከተደረሰ በኋላ ምእመናን ወደየቤታቸው ሊሄዱ ሲዘጋጁ ነበር፤ ከቤተመቅደሱ አቅራቢያ ያልተለመደ አስደንጋጭ ድምፅ የተሰማው፡፡


ከነጫማው ወደ ቤተ ክርስቲያን የገባ አንድ ግለሰብ ወለል ላይ ነጠላ አንጥፎ የሙስሊም የእምነት ሥርዓት በሚመስል መልኩ እየሰገደ «አላህ ወአክባር፣ አላህወአክባር፣ ሥዕል ይውረድ፣ መስኪድ ይሠራ .. አላህወአክባር» እያለ ይጮሃል፡፡ ባልተለመደው ክስተት የተደናገጡት ምእመናን ዝም አላሉም ግለሰቡን ይዘው የደብሩን ጥበቃ ሠራተኛ ጠርተው ከቤተ መቅደስ እንዲወጣ አደረጉት፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

(አዲስ አበባ)፡- ቤተ ክርስቲያን በ 2000 ዓ.ም ባከናወነቻቸው ተግባራትና ስለ አጋጠሟት ችግሮች የመከረው 27ኛው የመንበረ ­ትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባዔ ከጥቅምት 7-11 ቀን 2001 ዓ.ም በጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተካሔደ፡፡

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና



Page 38 of 41First   Previous   32  33  34  35  36  37  [38]  39  40  41  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement