View in English alphabet 
 | Tuesday, April 16, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ዜና

  


ትምህርተ ሃይማኖት

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

ትንሣኤ

በመልአከ ሰላም ቀሲስ ያሬድ ገ/መድህን

በአርዓያ ሥላሴ የተፈጠረው አዳም
አጋዕዝተ ዓለም ሥላሴ ፍጥረታትን ለተከታታይ አምስት ቀናት ከፈጠሩ በኋላ በስድስተኛው ቀን /ዐርብ/ በነግህ እንዲህ አሉ።  ‹‹ንግበር ሰብአ በአርዓያነ ወበአምሳሊነ፤ ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌያችን እንፍጠር›› /ዘፍ ፪-፲፰/።  ሥላሴ በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ማለታቸው እንዴት ነው ቢሉ።  ሥላሴ ለባውያን፣  ነባብያን፣  ሕያዋን ናቸው።  አዳምም ለባዊ፣  ነባቢ፣  ሕያው ነው።  ሥላሴ ፍጹም መልክእ እንዳላቸው አዳምም ፍጹም መልክእ  አለው።  ሥላሴ በልብ በቃል፣  በእስትንፋስ ይመሰላሉ ለሰውም ልብ፣  ቃል፣  እስትንፋስ አለው። ሥላሴ በባሕሪያቸው የሚገዙትን አዳም በጸጋ እንዲገዛ ሥልጣን ሰጥተውታል። 

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

  


ዜና

 

ተዋሕዶ (Tewahedo) የተሰኘ የiPhone አፕ በማኅበረ ቅዱሳን የሰሜን አሜሪካ አይቲ ክፍል ከዚሀ በፊት ተዘጋጅቶ ቀረቦ እንደነበር ይታወሳል::

ቃል እንደገባነው እነሆ የAndroid አቻውን አዘጋጅተን አቅርበርናል። አፑ /App/ ከሚሰጣቸው አግልግሎቶች በጥቂቱ:

1. የኢትዮጵያ እና የጎርጎሮሳዊያንን አቆጣጠር አጣምሮ የያዘ የዘመን መቁጠሪያ:: የፈለጉትን ዓመት የበዓላት እና አጽዋማት ቀናት በቀላሉ ማየት ያስችላል:: የየቀናቱን የቅዳሴ ምንባብ በመጽሐፈ ግጻዌ መሠረት ያሳያል::

2. የሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ስርጭቶችን ለአድማጭ እንዲመቹ በዓይነት ከፋፍሎ ያቀርባል:: በመቶዎች የሚቆጠሩ የቤተክርስቲያኒቱን ስርዓት የጠበቁ መዝሙራት፣ ስብከቶች፣ ትረካዎች እና ሌሎች የቤተክርስቲያንን ድምጾች በየትኛውም ጊዜና ቦታ (በመንገድ ላይ፣ ሥራዎትን እያከናወኑ፣ በእረፍትና በመዝናኛ ስፍራ) ሆነው ከስልክዎ ሊያዳምጡበት ይችላሉ!

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

“ወንጌል ለእርስዎና ለብዙዎች” በሚል ርዕስ የማኅበሩ የሲያትል ንዑስ ማዕከል የካቲት 1 እና 2 ቀን 2006 ዓ/ም ለሁለት ቀናት ባዘጋጀው የስብከተ ወንጌል መርሐግብር እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በስኬታማ ሁኔታ ተጠናቋል።

  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 5 of 41First   Previous   1  2  3  4  [5]  6  7  8  9  10  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement