View in English alphabet 
 | Thursday, April 18, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ኅብረ ነገር

  


ነገረ ቅዱሳን



ነገረ ቅዱሳን

የውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ በኮንፈረንስ ስልክ


“እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው::” ሉቃ 1፡48-49


ለተወደዳችሁ አባቶች፡ እናቶች ወንድሞችና እህቶች፡ በሙሉ :
የእግዚአብሔር ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን!

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

የማዕከሉ የ1 ዓመት የሥራ አፈጻጸም ጠቅለል ያለ ሪፖርት በመልአከ ጽዮን ቀሲስ በላቸው ዳርጌ የቀረበ ሲሆን፣ በሪፖርቱ መግቢያ ላይ “በጊዜውም ያለጊዜውም ጽና” (2ኛ ጢሞ 4፣2)የሚለውን የሐዋርያውን ቃል በመጥቀስ ማኅበሩ በየጊዜው የሚያጋጥመውን ፈተናዎች በመቋቋም እንደ አቅሙ ከቤተ ክርስቲያን የተቀበለውን አደራ ለመወጣት የአቅሙን በመሞከር ላይ እንዳለ ካብራሩ በኋላ ማዕከሉ ካከናወናቸው ዐበይት ተግባራት መካከል የሚከተለቱ ተገልጸዋል።

  ተጨማሪ ያንብቡ


ዜና

በማኅበረ ቅዱሳን የአሜሪካ ማዕከል የ15ኛውን ጠቅላላ ጉባኤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 17፣ 2005 /May 25, 2013/ በሚኒሶታ ንዑስ ማዕከል አዘጋጅነት ተጀመረ።
ጉባኤው በጸሎት የተጀመረ ሲሆን፣ ከመክፈቻ ጸሎቱ በኋላ የዲሲ ንዑስ ማዕከል ”እንዘ ይነብር ለአብ በየማኑ ወይረፍቅ ውስተ ህድኑ የማኑ ለአብ“ የሚል ያሬዳዊ ዜማ ካቀረቡ በኋላ መልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሽፈራው “ናሁ ሰናይ ወናሁ አዳም” በሚል ርእስ ሰፊ ትምህርት ሰጥተዋል። መልአከ ሰላም በሰጡት ሰፊ ትምህርት በረከተ ነፍስ እና በረከተ ሥጋን ለማግኘት ከወንድሞች ጋራ በመከባበር በመፈቃቀር መኖር እንደሚገባ አስረድተዋል። ቃየል ከወንድሙ ጋር መኖር አለመቻሉ እንደጎዳው፣: ዛሬም ከወንድሞች ጋር ስንኖር መቻቻል፣ መበረታት እንደሚገባ፣ በፍፁም ትህትና መኖር እንዲሁም የወንድምን ወይንም የባልንጀራን ጥቅም ማስቀደም እንደሚገባ ሰፊ ትምህርት ሰጥተዋል።
  


Page 9 of 41First   Previous   4  5  6  7  8  [9]  10  11  12  13  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement