ይምጡና ሕይወት የሚሰጠውን የእግዚአብሔርን ቃል እየተማርን: የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን የልደት በዓል በምስጋና እናክብር እንዲሁም ስለቅድስት ቤ/ክያናችን አንድነት: ዕድገትና መንፈሳዊ አገልግሎት እንመካከር።
ቅዳሜ ሚያዚያ ፳፯ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም / May 5 2012 እና እሑድ ሚያዚያ ፳፰ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም / May 6 2012 ከቀኑ 4:30PM እስከ 8:30 PM
አድራሻ፦ RAINER VALLEY CULTURAL CENTER
3515 S ALASKA ST, SEATTLE, WA 98118
መጥተው ይሳተፉ! ሌሎችንም ይጋብዙ።
አዘጋጅ፦ በማኅበረ ቅዱሳን አሜሪካ ማዕከል የሲያትል ቀጣና ማዕከል