View in English alphabet 
 | Tuesday, April 30, 2024 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
አማርኛ




ላክ   ተወው
ትምህርተ ሃይማኖት

ቤተ ክርስቲያን አንዲት ናት፤ ምክንያቱም የአንድ የክርስቶስ አካል ናትና። ይህች የክርስቶስ አካል የሆነች ቤተ ክርስርስቲያን መሠረቷም ጉልላቷም ራሱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህንንም ታላቁ ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ፦ «እርሱም (ክርስቶስ)ከሁሉ በፊት ነው፤ (ለዘመኑ ጥንት የሌለው ቀዳማዊ ነው)፤. . . እርሱም የአካሉ ማለትም የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፤. . . እርስዋም አካሉና ሁሉን በሁሉ የሚሞላ የእርሱ ሙላቱ ናት፤» ሲል ገልጦአታል። ኤፌ ፩፥፳፫፣ ቈላ ፩፥፲፰። በተጨማሪም በቆሮንቶስ መልእክቱ ላይ «የእግዚአብሔር ጸጋ እንደተሰጠኝ መጠን እንደ ብልሃተኛ የአናጺ አለቃ መሠረትን መሠረትሁ፥ ሌላውም በላዩ ያንጻል። እያንዳንዱ ግን በእርሱ ላይ እንዴት እንዲያንጽ ይጠንቀቅ። ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ ሊመሠርት አይችልምና፤ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።» ብሎአል። ፩ኛ ቆሮ ፫፥፲-፲፩።

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኪነ ጥበብ

በዲ/ን አብነት አረጋ

የኑፋቄ ትምህርት እንክርዳድ ቢዘራ
ያሸነፈ መስሎት አሕዛብ ቢያቅራራ
ወጀብ ቢወጅብም ቢነሳ ዐውሎ ነፋስ
ውቅያኖስ ቢያናውጽ ዛፍን ቢገረስስ
ንውጽውጽታ በዝቶ ቢሰማ ነጐድጓድ
ሜዳው ቢጥለቀለቅ ተራራውም ቢናድ

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

በእንተ ስማ ለማርያም፤ በአብነት ትምህርት ቤቶች ዙሪያ የተዘጋጀ ዐውደ ርዕይ እና የውይይት መርሐ ግብር

  


ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን

፩. መግቢያ

ዜማ የሥራና የምስጋና ፍጡራን ሆነው ለተፈጠሩት ሰው እና መላእክት ከእግዚአብሔር የተሰጠ የጸጋ ስጦታ ነው። በዜማ ማመስገን ዋጋው እጥፍ ድርብ ከመሆኑም በላይ በንባብ ከማመስገን በበለጠ ሁኔታ መንፈሳዊ ተመስጦን የሚያመጣ በመሆኑ በብሉይ ኪዳንም ሆነ በሐዲስ ኪዳን ሰዎች እግዚአብሔርን በዜማ ሲያመሰግኑ ኖረዋል።

ሙሉውን ለማንበብ ይህንን ይጫኑ።
  


ኅብረ ነገር

መንፈሳዊ ግብዣ


«ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።» /መዝ. ፻፴፫፥፩/
  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 22 of 41First   Previous   17  18  19  20  21  [22]  23  24  25  26  Next   Last   

 የ10 ዓመት የስብከተ ወንጌል ማስፋፋፊያ ፕሮጀክት Minimize

ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እና ለመርዳት ይህንን ይጫኑ።


  
 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ሶሻል ኔትወርኪንግ

Share |

  
 ግጻዌ


  
 የተላለፉ የቴሌቪዥን እና ሬዲዮ መርሃ ግብር ለመከታተል Minimize


  
Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement