View in English alphabet 
 | Friday, April 26, 2024 ..:: ኅብረ ነገር ::.. Register  Login
ኅብረ ነገር

በእንተ ስማ ለማርያም፤ በአብነት ትምህርት ቤቶች ዙሪያ የተዘጋጀ ዐውደ ርዕይ እና የውይይት መርሐ ግብር

  


ኅብረ ነገር

መንፈሳዊ ግብዣ


«ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።» /መዝ. ፻፴፫፥፩/
  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

የብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕን ዕረፍት 21ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ሐምሌ 24 ቀን 2003 ዓ.ም. የተካሔደ የስልክ ኮንፈረንስ መርሐ ግብር

  


ኅብረ ነገር

በአሜሪካ  ማዕከል  የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ታላቁ ሐዋርያዊ አባት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ያረፉበትን 21ኛ ዓመት (ሐምሌ 22 ቀን 1982 ዓ.ም) መታሰቢያ በማድረግ የብጹዕነታቸውን ታላቅ ሐዋርያዊ አገልግሎትና ሥራቸውን ለመዘከር፣ የእርሳቸውም በረከት እንዲያድርብን በማሰብ “ዝክረ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ”  የሚል  የስልክ መርሐግብር አዘጋጅቷል:: በመርሐግብሩ ላይ ብጽዕነታቸውን በቅርብ ከሚያውቁ አባቶችና ደቀመዝሙሮቻቸው ዝግጅቶች ይቀርባሉ።

 

 

 

መርሐግብሩ የሚካሄድበት ቀን:-   እሑድ ሐምሌ 24 ቀን 2003 ዓ/ም / July 31, 2011
    ሰዓት፦ ከቀኑ 6:00 PM – 8:00 PM EST / 3:00 PM – 5:00 PM  PST 

ውይይቱ የሚካሄድበት ኮንፈረንስ ስልክ:-   ለማዳመጥ ብቻ፦ 712 432 1001 ፒን፦ 428585128

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

  


Page 3 of 7First   Previous   1  2  [3]  4  5  6  7  Next   Last   

Copyright 2016 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement